በሰሜን አሜሪካ ትልቁ የኢትዮጵያውያን ጋዜጣ የሆነችው ዘ-ሐበሻ የ8ኛ ዓመት ጉዞዋን ልትጀምር ነው:: እነሆ በአዲሱ ዓመት ዋዜማ በ32 ገጾች መረጃዎችን ይዛ በሚኒሶታና አካባቢው በሁሉም የኢትዮጵያውያን እና የምስራቅ አፍሪካ ንግድ ቤቶች ውስጥ ተቀምጣለች:: በዓለም አቀፍ ደረጃ በድረገጻችን ለምታነቡንም በፒዲኤፍ (PDF) ይዘንላችሁ ቀርበናል::
ዘ-ሐበሻ – እውነት ያሸንፋል
በሰሜን አሜሪካ ትልቁ የኢትዮጵያውያን ጋዜጣ የሆነችው ዘ-ሐበሻ የ8ኛ ዓመት ጉዞዋን ልትጀምር ነው:: እነሆ በአዲሱ ዓመት ዋዜማ በ32 ገጾች መረጃዎችን ይዛ በሚኒሶታና አካባቢው በሁሉም የኢትዮጵያውያን እና የምስራቅ አፍሪካ ንግድ ቤቶች ውስጥ ተቀምጣለች:: በዓለም አቀፍ ደረጃ በድረገጻችን ለምታነቡንም በፒዲኤፍ (PDF) ይዘንላችሁ ቀርበናል::
ዘ-ሐበሻ – እውነት ያሸንፋል